Top videos
ከአዲስ አበባ ወደ መቀሌ ከተደረገው በረራ ጎን ለጎን ከመቀሌ ወደ አዲስ አበባ ለመምጣት በርካቶች እየተጠባበቁ ነው። መንገደኞቹ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሁን በቀን አንድ ጊዜ ብቻ የሚደረገውን በረራ እንዲጨምር ለአየር መንገድ ተማጽኖ አቅርበዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን እጥረት እንደሌለበት ነገር ግን ከበረራ ሠራተኞቹ ጋር ለሚኖረው የመረጃ ልውውጥ የመገናኛው መስመር መስተካከልን እንደሚጠብቅ መግለጹን መረጃዎች ያመለክታሉ። ቪዲዮ፤ ሚሊየን ኃይለ ሥላሴ ከመቀሌ | DW Amharic
1:40
ከአዲስ አበባ ወደ መቀሌ ከተደረገው በረራ ጎን ለጎን ከመቀሌ ወደ አዲስ አበባ ለመምጣት በርካቶች እየተጠባበቁ ነው። መንገደኞቹ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሁን በቀን አንድ ጊዜ ብቻ የሚደረገውን በረራ እንዲጨምር ለአየር መንገድ ተማጽኖ አቅርበዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን እጥረት እንደሌለበት ነገር ግን ከበረራ ሠራተኞቹ ጋር ለሚኖረው የመረጃ ልውውጥ የመገናኛው መስመር መስተካከልን እንደሚጠብቅ መግለጹን መረጃዎች ያመለክታሉ። ቪዲዮ፤ ሚሊየን ኃይለ ሥላሴ ከመቀሌ | DW Amharic
FacebookDW Amharic
40.5K viewsDec 28, 2022
ከአዲስ አበባ ወደ መቀሌ ከተደረገው በረራ ጎን ለጎን ከመቀሌ ወደ አዲስ አበባ ለመምጣት በርካቶች እየተጠባበቁ ነው። መንገደኞቹ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሁን በቀን አንድ ጊዜ ብቻ የሚደረገውን በረራ እንዲጨምር ለአየር መንገድ ተማጽኖ አቅርበዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን እጥረት እንደሌለበት ነገር ግን ከበረራ ሠራተኞቹ ጋር ለሚኖረው የመረጃ ልውውጥ የመገናኛው መስመር መስተካከልን እንደሚጠብቅ መግለጹን መረጃዎች ያመለክታሉ። ቪዲዮ፤ ሚሊየን ኃይለ ሥላሴ ከመቀሌ | DW Amharic
1:40
ከአዲስ አበባ ወደ መቀሌ ከተደረገው በረራ ጎን ለጎን ከመቀሌ ወደ አዲስ አበባ ለመምጣት በርካቶች እየተጠባበቁ ነው። መንገደኞቹ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሁን በቀን አንድ ጊዜ ብቻ የሚደረገውን በረራ እንዲጨምር ለአየር መንገድ ተማጽኖ አቅርበዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን እጥረት እንደሌለበት ነገር ግን ከበረራ ሠራተኞቹ ጋር ለሚኖረው የመረጃ ልውውጥ የመገናኛው መስመር መስተካከልን እንደሚጠብቅ መግለጹን መረጃዎች ያመለክታሉ። ቪዲዮ፤ ሚሊየን ኃይለ ሥላሴ ከመቀሌ | DW Amharic
40.5K viewsDec 28, 2022
FacebookDW Amharic
1:02:25
የዶቼቬለ የቀጥታ ስርጭት ተከታታዮቻችን እንደምን ዋላችሁ እንደምን አመሻችሁ? የዛሬውን ስርጭት ታምራት ዲንሳ ይመራል ። ሸዋዬ ለገሠ ደግሞ የዓለም ዜና ታቀርብልናለች። እስከ ምሽቱ ሁለት ሰዓት በሚዘልቀው የቀጥታ ስርጭታችን የዓለም ዜና የዜና መጽሔት እንዲሁም ሳምንታዊው የወጣቶች ዓለም ዝግጅት ይቀርባሉ። የቀጥታ ስርጭታችንን እየተከታተላችሁ ለሌሎች የምታጋሩትን ዶቼቬለ ከልብ ያመሰግናል ። የዶይቼ ቬለ የቀጥታ ሥርጭት ከሳተላይት በተጨማሪ በዋናው ድረገጻችን፣ በቴሌግራም እና በዩቲዩብም ይተላለፋል። ማድመጫውን ለወዳጆቻችሁ እያጋራችሁ አብራችሁን ቆዩ ። ትክክለኛውን የዶይቼ ቬለ የዩቲዩብ እና እየቴሌግራም ቻናሎች በሚከተሉት ማገናኛዎች መከተል ትችላላችሁ ። https://www.youtube.com/@dwamharic/videos https://t.me/dw_amharic dwamharic_newshour
3.6K views3 months ago
FacebookDW Amharic
1:02:00
ጤና ይስጥልን! እንደምን አላችሁ? ለአንድ ሰዓት በሚዘልቀው በዕለቱ ሥርጭት የዓለም ዜና ልታሰማን ኂሩት መለሠ፥ እንዲሁም ጠቅላላ ሥርጭቱን ለመምራት ደግሞ ማንተጋፍቶት ስለሺ በቀጥታው ስቱዲዮ ይገኛሉ ። የዶይቼ ቬለ የቀጥታ ሥርጭት ከሳተላይት በተጨማሪ በዋናው ድረገጻችን፣ በቴሌግራም እና በዩቲዩብም ይተላለፋል። ማድመጫውን ለወዳጆቻችሁ እያጋራችሁ አብራችሁን ቆዩ። ትክክለኛውን የዶይቼ ቬለ የዩቲዩብ ና እየቴሌግራም ቻናሎች በሚከተሉት ማገናኛዎች መከተል ትችላላችሁ። https://www.youtube.com/@dwamharic/videos https://t.me/dw_amharic dwamharic_newshour | DW Amharic
5.3K views2 months ago
FacebookDW Amharic
1:05:34
የዶቼቬለ የቀጥታ ስርጭት ተከታታዮቻችን እንደምን ዋላችሁ፤ እንደምን አመሻችሁ? የዕለቱን ስርጭት ታምራት ዲንሳ ይመራል ። ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ደግሞ የዓለም ዜና ያቀርባል። እስከ ምሽቱ ሁለት ሰዓት በሚዘልቀው የቀጥታ ስርጭታችን የዓለም ዜና የዜና ፤ትንታኔ ዜና፣ እንዲሁም ሳምንታዊዎቹ የአድማጮች ማኅደር ፣ ትኩረት በአፍሪቃ እና በማድመጥ መማር ተከታታይ ድራማ ይቀርባሉ። የቀጥታ ስርጭታችንን እየተከታተላችሁ ለሌሎች ወዳጆቻችሁ ስለምታጋሩ ዶቼቬለ ከልብ ያመሰግናል ። የዶይቼ ቬለ የቀጥታ ሥርጭት ከሳተላይት በተጨማሪ በዋናው ድረገጻችን፣ በቴሌግራም እና በዩቲዩብም ይተላለፋል። ማድመጫውን ለወዳጆቻችሁ እያጋራችሁ አብራችሁን ቆዩ ። ትክክለኛውን የዶይቼ ቬለ የዩቲዩብ እና እየቴሌግራም ቻናሎች በሚከተሉት ማገናኛዎች መከተል ትችላላችሁ ። https://www.youtube.com/@dwamhari
3.9K views3 months ago
FacebookDW Amharic
1:02:03
ጤና ይስጥልን! እንደምን አላችሁ? ለአንድ ሰዓት በሚዘልቀው በዕለቱ ሥርጭት የዓለም ዜና ሂሩት መለሰ ታሰማናለች ። ጠቅላላ ሥርጭቱን ለመምራት ደግሞ ማንተጋፍቶት ስለሺ በቀጥታው ስቱዲዮ ይገኛል ። የዶይቼ ቬለ የቀጥታ ሥርጭት ከሳተላይት በተጨማሪ በዋናው ድረገጻችን፣ በቴሌግራም እና በዩቲዩብም ይተላለፋል። ማድመጫውን ለወዳጆቻችሁ እያጋራችሁ አብራችሁን ቆዩ። ትክክለኛውን የዶይቼ ቬለ የዩቲዩብ ና እየቴሌግራም ቻናሎች በሚከተሉት ማገናኛዎች መከተል ትችላላችሁ። https://www.youtube.com/@dwamharic/videos https://t.me/dw_amharic dwamharic_newshour | DW Amharic
4.9K views4 months ago
FacebookDW Amharic
4:01
ለኢትዮጵያውያን ተመላሾች ተጨማሪ በረራ የቪዲዮ ዘገባ:- ሳዑዲ ዓረቢያ መንግስት ህገወጥ ያላቸውን ኢትዮጵያዊያን ወደ ሀገራቸው እንዲያጓጉዝ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ 17 ሳምንታዊ ተጨማሪ በረራዎችን ፈቀደ፡፡ አስር ቀናት ያህል የቀረው የምህረት ማብቂያው ጊዜ ከረመዳን ጾም የመጨረሻ ሳምንት ጋር መግጠሙ የሪያድ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ማህበር ሊቀመንበርንም ሆነ የኢትዮጵያ መንግስት የስራ ኃላፊዎችን አሳስቧል፡፡ የረመዳን የጾም ወር የመጨረሻው ሳምንት በመላው ሳዑዲ ዓረቢያ አብዛኞቹ የመንግስት አገልግሎት መስጫ ተቋማት ዝግ ይሆናሉ፡ ለወዳጆዎም ያጋሩ! | DW Amharic
81.2K viewsJun 16, 2017
FacebookDW Amharic
1:06:01
የዶቼቬለ የቀጥታ ስርጭት ተከታታዮቻችን እንደምን ዋላችሁ፤ እንደምን አመሻችሁ? የዕለቱን ስርጭት ዮሃንስ ገብረእግዚአብሄር ይመራል ። ታምራት ዲንሳ ደግሞ የዓለም ዜና ያቀርባል። የቀጥታ ስርጭታችንን እየተከታተላችሁ ለሌሎች ወዳጆቻችሁ ስለምታጋሩ ዶቼቬለ ከልብ ያመሰግናል ። የዶይቼ ቬለ የቀጥታ ሥርጭት ከሳተላይት በተጨማሪ በዋናው ድረገጻችን፣ በቴሌግራም እና በዩቲዩብም ይተላለፋል። ማድመጫውን ለወዳጆቻችሁ እያጋራችሁ አብራችሁን ቆዩ ። ትክክለኛውን የዶይቼ ቬለ የዩቲዩብ እና እየቴሌግራም ቻናሎች በሚከተሉት ማገናኛዎች መከተል ትችላላችሁ ። https://www.youtube.com/@dwamharic/videos https://t.me/dw_amharic dwamharic_newshour | DW Amharic
4.1K views3 months ago
FacebookDW Amharic
37:11
ፖለቲከኛ ጀዋር መሐመድ ለሦስት ገደማ ዓመታት ከዘለቀ ዝምታ በኋላ ወደ ፖለቲካው አደባባይ ተመልሷል። በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች በሚጽፋቸው መልዕክቶች እና ከመገናኛ ብዙኃን ጋር በሚያደርጋቸው ቃለ-መጠይቆች በብልጽግና ፓርቲ እና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ላይ ብርቱ ትችቶች እያቀረበ ነው። በኢትዮጵያ በተለይ በኦሮሞ ልሒቃን ዘንድ ተደማጭ ከሆኑ ፖለቲከኞች አንዱ የሆነው ጀዋር ገና 38 ዓመቱ ነው። በርካታ ደጋፊዎች ቢኖሩትም በአይነ ቁራኛ የሚመለከቱት ጥቂት አይደሉም። የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) ላይ የተነሳውን የኦሮሞ ወጣቶች ተቃውሞ በመምራት እና በማስተባበር ግንባር ቀደም ሚና ተጫውቷል። ወደ ኢትዮጵያ ከተመለሰ በኋላ የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስን በአባልነት ተቀላቅሎ በምርጫ ለመወዳደር ፍላጎት ነበረው። ይሁንና ከድምጻዊ ሐጫሉ ሁንዴሳ ግድያ በኋ
201.4K viewsDec 29, 2024
FacebookDW Amharic
59:37
ጤና ይስጥልን! ለአንድ ሰዓት በሚዘልቀው የዕለቱ ሥርጭት ፀሐይ ጫኔ ሥርጭቱን በመምራት አብራችሁ ትቆያለች። ኂሩት መለሰ ደግሞ የዓለም ዜና ታቀርባለች። የዶይቼ ቬለ የቀጥታ ሥርጭት ከሳተላይት በተጨማሪ በዋናው ድረገጻችን፣ በቴሌግራም እና በዩቲዩብ ይተላለፋል። ማድመጫውን ለወዳጆቻችሁ እያጋራችሁ አብራችሁን ዝለቁ። ትክክለኛውን የዶይቼ ቬለ የዩቲዩብ ና የቴሌግራም ቻናሎች በሚከተሉት ማስፈንጠሪያዎች ማግኘት ትችላላችሁ። https://www.youtube.com/@dwamharic/videos https://t.me/dw_amharic dwamharic_newshour � New to streaming or looking to level up? Check out StreamYard and get $10 discount! � | DW Amharic
8.3K views5 months ago
FacebookDW Amharic
See more